ማህበረ ቅዱሳን የ2004 ዓ.ም. የመስቀል በዓልን ሳያከብር አሳለፈ፡፡ By Lisanework AZ, USA
ለኦርቶዶክሳዊት ሃይማኖት ቀናኢ አድርጎ ራሱን ለማቅረብ ሲሞክር የነበረው ማህበረ ቅዱሳን የ2004 ዓ.ም. የመስቀል በዓልን ሳያከብር አሳለፈ፡፡
ይህ የታወቀው በበኣሉ አጋጣሚ ፓትርያርኩን ማራራት ካልቻልን አለቀልን ብሎ በነደፈው ስልቱ በተከተለው አፈጻጸም ነው፡፡
ማህበሩ የበኣሉን ትርኢትና ፅሑፍ ብሎም ማንኛውንም ነገር ፓትርያርኩ እንዲያዩለት ብዙ ደክሞ ነበር! ልብ አላደረሰለትም እንጂ፡፡
ሌሎቹ ሰንበት ተማሪዎች በድምቀት ያከበሩትን በኣል ማህበሩ ግን "እንኳን በሰላም አደረሰዎ!" በሚለው ባነሩ የፓትርያርኩ በኣለ ሲመት አስመስሎ አሳልፎታል፡፡ አዬ ፓለቲካና ሃይማኖት ማቀላቀል!!! ተጋለጡ!!!
You are a critical person lisanewerk!
ReplyDelete